A TRUE POLITICIAN’S PRICELESS QUALITIES
PASSION & A SENSE OF RESPONSIBILITY & PROPORTION.
- Max Weber
ARCHIVES
QUOTATION FOR THE AGES
"When they [government officials] first came they told us an investor was coming and we would develop the land alongside one another. They didn't say the land would be taken away from us entirely. I don't understand why the government took the land."
Farmer Gemechu Garbaba
His wife adds:
"Since the land was taken away from us we are impoverished. Nothing has gone right for us, since these investors came."
Africa succumbs to colonial-style land grab
Channel 4 News, 7 January 2012
NILE RIVER & RENAISSANCE DAM
- 27 percent of bank transactions add up to ETB 11.6 billion towards the Renaissance Dam
- Aida, Verdi's opera, stands ou as reminder of the ongoing Nile Dilemma
- ‹‹ከኢትዮጵያ ጋር ከመደራደር ይልቅ ሌሎች አማራጮችን መውሰድ እንፈልጋለን›› የግብፅ የውኃ ሚኒስትር
- ለታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ አዳዲስ የገቢ ማስገኛ ፕሮጀክቶች ተዘጋጁ-የህዳሴ ግድብ ግንባታ ብሔራዊ ምክር ቤት
- ለታላቁ የኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ ቃል ከተገባው ገንዘብ ከግማሽ በላይ ተሰብስቧል
- ለታላቁ የኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ ቃል ከተገባው ገንዘብ ከግማሽ በላይ ተሰብስቧል
- ኢትዮጵያ በአባይ የውሃ አጠቃቀም ላይ ያላት አቋም ለሌሎች ሀገራት ምሳሌ የሚሆን ነው … አቶ አለማየሁ ተገኑ
- ኢትዮጵያ ከግብፅ ጋር የተስማማችባቸውና ያልተስማማችባቸው ነጥቦች ይፋ ተደረጉ
- የህዳሴ ግድብ በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ ይጠናቀቃል- የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር
- የህዳሴው ግድብ 23 በመቶ ወጪ በሕዝብ መሸፈኑ ተገለጸ
- የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ 24 በመቶ ተጠናቀቀ
- Cairo knew of planned Blue Nile diversion in advance: Govt source
- Cracks show in Egyptian opposition bloc after Moussa's Brotherhood meeting
- Dozens protest Blue Nile dam move outside Ethiopia's Cairo embassy
- Egypt could be harmed by Ethiopian dam: Irrigation ministry
- Egypt demands Ethiopia halt Nile dam, upping stakes
- Egypt irrigation minister hints at covert response to Ethiopia dam project
- Egypt pushes Ethiopia to scrap Nile dam
- Egypt says it would take action to guarantee its water security
- Egypt should end 'chauvinistic' statements over dam: Uganda president
- Egypt's Coptic pope holds meeting on Nile row before meeting Ethiopian counterpart
- Egypt's image of Africa needs to improve: Morsi's advisor
- Egypt-Ethiopia water dispute escalates after threatening remarks
- Egypt-Ethiopia: A new chapter?
- Egypt: FM – Egypt Offers to Finance Ethiopia's Renaissance Dam
- Egypt: FM Meets UN Chief to Discuss Syria, Libya, Ethiopian Dam Crises
- Egypt: Politicians Advise Attacking Ethiopia
- Egypt’s Instability Triggers a New Proxy War Against Ethiopia and its Allies
- Egyptian anchorwoman suspended after live row with Ethiopia envoy Ahram Online 19:35 Sun, 22 Jun 2014
- Egyptian diplomats left red-faced after Nile dam meeting broadcast live
- ElBaradei apology to Ethiopia ‘disgusting’: Salafist Nour Party spokesman
- ElBaradei calls on Morsy to apologize to Ethiopia
- ElBaradei Warns Against Repercussions of Sinai, Ethiopia Crises
- Entebbe Agreement not binding on Egypt: Minister of irrigation
- Ethiopia dam could lead to 'disaster' for Egypt: Irrigation minister
- Ethiopia dam is 'declaration of war': Al-Gamaa Al-Islamiya
- Ethiopia summons Egypt envoy over dam
- Ethiopia summons Egypt's ambassador over Nile dam
- Ethiopia's Renaissance Dam 32 pct completed, efforts 'intensifying': Ethiopian spokesman
- Ethiopia, Egypt and Sudan to meet on Nile waters by end of August
- Ethiopia: Halting Dam's Construction Unthinkable
- Ethiopian irrigation minister invites Egypt for more 'Renaissance Dam' talks
- Ethiopian refugees protest persecution over dam project
- FANTASTIC JOURNEY ON THE NILE OF JOANNA LUMLEY NILLY
- Filling Ethiopia's Renaissance Dam with water would take five to six years, Ethiopian minister
- FM Fahmy: Ashton didn't propose any reconciliation plan; discusses Nile issues
- Former Egyptian commander: Striking Ethiopia dam 'impossible'
- GERD to start generate 700MW by next year
- Internal Divisions Weigh on Egypt’s Muslim Brotherhood
- Is Ethiopia’s rendezvous with history really arriving, or are we in some fantasy?
- Italy voices willingness to mediate between Egypt and Ethiopia
- Morsy’s talks with politicians, Ethiopia “war” broadcast on TV spurs criticism
- Mubarak era power play on the Nile must give way to genuine Basin-wide cooperation: The Nile River: Least developed of all major international rivers
- Museveni dismisses Egypt's claims over Ethiopia's Nile dam threat
- Nile Council of Ministers Approve NBI Work Plan 2011-2012
- Nile River Dispute Between Egypt, Ethiopia Sparks Tensions
- Renaissance Dam attains 90 percent financial traget, claims official
- South Sudan: Govt Urges Egypt, Ethiopia to Cooperate On Nile
- Sudan and Egypt clash over Ethiopia's Nile dam
- Sudan, Egypt and Ethiopia agree on committee for Nile dam
- Sudanese FM says his country impartial in Egypt-Ethiopia crisis over Renaissance Dam
- Timeframe set to complete study on effects of Ethiopian dam
- Turkish analysts say Ethiopia acting unilaterally on Blue Nile dam
- UN chief urges Egypt, Ethiopia to resolve differences on dam project through dialogue
- When the Nile Runs Dry
ትግረኛ ተናጋሪው የሕወሃት ክንፍ ብአዴን ላለፉት 26 ዓመታት የአማራ ሕዝብ ሲናገር የነበረውን መራራ ሐቅ አወጣ!
17 JulPosted by The Ethiopia Observatory (TEO)
by Veronica Melaku, welkaiyt.com
ዛሬ ብአዴን የተባለው ድርጅት አስገራሚና ለመዋጥ እጅግ የሚከብድ መራራ ሀቅ ይዞ ወጥቷል። ብአዴን የተናገረው እንደወረደ ሲቀርብ “በአማራ ክልል ውስጥ በደርግ ጊዜ ከተተከሉ የኤሌክትሪክ ማሰራጫዎች ውጭ ምንም አይነት አዲስ የኤሌክትሪክ ማሰራጫ ባለፉት 25 አመታት አልተሰራም” ይላል።
ይሄን አይነት የኢኮኖሚ አፓርታይድና “ባንቱስታይዜሽን “በኢትዮጵያ ውስጥ መኖሩን ሁሉም ህዝብ አውቆ ለአመታት ሲፅፍና ሲናገር የኖረ ቢሆንም ይሄ መራራ ሀቅ ከብአዴን ሲነገር ያስገርማል።
ብአዴን ዛሬ ሃቁን ቢተነፍሰውም ይሄን ጉዳይ የአማራ አርሶ አደር ከ20 ዓመታት በፊት ተናግሮ ነበር።
ታዲያ በደረቀ ሌሊት ተገትሮ ያዩት ሰዎች “ጨለማ ውስጥ ምን ታደርጋለህ ?” ብልው ሲጠይቁት” መቀሌን እራት እያበላሁ ነው!” ብሎ በሚያምር ቅኔ ይሄን ገደብ የለሽ አፓርታይድ ገልፆታል።
ዛሬ ትግራይ በመሠረተ ልማት፣ በጤና፣ በትምህርት፣ በኢንዱስትሪ እና በቢዝነስ ከኢትዮጵያ ግንባር ቀደም መሆኗን በመስማት ሳይሆን አይቶ ማረጋገጥ ይቻላል። ትግራይ ውስጥ ያልተገነባ ፋብሪካ የለም። ወጣቱ ትግራይን ለመገንባት የሚያስችለውን ገንዘብ እንዲያመጣ በመላው ኢትዮጵያ ተሰማርቷል። ትግራይ ውስጥ ያሉ አዛውንት እና መከላከያ ሠራዊት ብቻ ናቸው። ኤፈርት የተባለው የህወሀት የኢኮኖሚ ድርጅት ሀብት በአፍሪካ ተወዳዳሪ እንደሌለው አቦይ ስብሀት በአሜሪካ ድምጽ ቀርበው መስክረዋል። አሁን ያለማጋነን በኢትዮጵያ የትግራይ ሀብት ድርሻ ከ50 ፐርሰንት በላይ ነው። በእርግጥ የኤፍርት ሀብት ምንጭ ኢትዮጵያ ናት ትግራይ አይደለችም።
ዋናው ጉዳይ ችግሩን ማውራት ብቻ ሳይሆን ዋናው መመለስ ያለበት ጥያቄ ” ይሄ እጅግ አስከፊ የአንድ ጎሳ ባንቱስታይዜሽን እንደት ሊስተካከል ይችላል?” የሚለው ነው።
እኔ የማምንበት መፍትሄ
አለማችንን የአንድ ሺህ አመታት ታሪክ ያጠኑት የስታምፎርድ ዩኒቨርሲቲው ፕሮፌሰር ዋልተር ሺዴል ያቀረበው የተዛባና አድሎአዊ የኢኮኖሚ ፍትህና፣ ፖለቲካዊ ቀያሪ መዘውሮች ናቸው።
ፕሮፌሰሩ እንዳረጋገጠው እንደዚህ ያለ ስር የሰደደ አድሏዊ ስርአት የሚያስተካክሉት:-
1~ ጦርነት
2~ አብዮትና ፖለቲካዊ ለውጥ፣
3~ የመንግስት መፍረስ
4 ~ ወረርሽኝና በሽታ ናቸው ይላል ( 4ኛውን እኔ አላምንበትም)
እነዚህ ነገሮች ነባራዊውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ስርአት በመቀየር በአለም ማህበረሰብ እኩልነት ያሰፍናሉ ብሏል።
ኢትዮጵያም ውስጥ እንደ ወያኔ ያለውን ይሉኝታ ቢስ ለአንድ ጎሳ የቆመ ስርአት የምትገላገለው በጥገናዊ ለውጥ ሳይሆን ከላይ ፕሮፌሰሩ ባስቀመጡት የስር ነቀል ለውጥ መሳሪያዎች ብቻ ነው።
============000===========
ከላይ ሁኔታው ይኽ ቢሆንም፡ በተሳከረ ክህደት ነገሩን በዳንኤል ብርሃኔና ጓደኞቹ አማካይነት በፌስ ቡክ ዘመቻ ለማጣጣል እየሞከሩ ነው!
“ደርግ ማረኝ፣ ኢሠፓ ማረኝ፤
የወያነ ነገር ምንም አላማረኝ።”
ይቺ በ1983/4 የተለመደች ቀልድ/ጨዋታ ነበረች።
ትላንትና የአማራ ክልል ቲቪ ከደርግ ወዲህ የኤሌክትሪክ ልማት አልተሰራልንም የሚል ወሬ ሲያሰማ ትዝ አለችኝ። መንግስቱ እኮ በህይወት አለ። አንደኛቸውን ለምን አይጋብዙትም?
የአማራ ክልል መገናኛ ብዙሓን ቅዳሜ ባቀረበው ዘገባ መሰረት፤ ክልሉ በኤሌክትሪክ ኃይል ዘርፍ ተበድሏል።
በዘመነ-ኢሕአዴግ በአማራ ክልል የኃይል ማስራጫ ጣቢያ እምብዛም ተገንብቶ አያውቅም ሲል የክልሉን ሹመኞች ጠቅሶ ዘግቧል። የክልሉ ሹመኞችም፡- ይህንን በደል ሕዝብ ይወቅልን ሲሉ በቴሌቪዥን ጣቢያው አውጀዋል።
እናም – እንደክልሉ ባለስልጣኖች አገላለጽ – ዓመቱን ሙሉ ሲወራለት የከረመው ኢንዱስትሪ ሪቮሉሽን(revolution) ማሳካት ያልተቻለው በዚህ ምክንያት ነው። ግሩም!
እስኪ ዝርዝር መረጃ አፈላልገን የተባለው እውነት መሆን አለመሆኑን እናጣራለን።
በተለይ የቀድሞም ሆነ የአሁኑ የኤሌክትሪክ ኃይል መስሪያ ቤት ኃይል ዋና ዋና አመራሮች ብአዴን ከመሆናቸው አንጻር፤ እንዲህ ዓይነት ማዳላት እንዴት እንደተፈጸመ (ተፈጽሞ ከሆነ) ማጣራት ያስፈልገዋል።
ያ እንደተጠበቀ ሆኖ:-
አንድ ትግራዋይ የዚህ ዓይነት ስሞታ ቢያቀርብ ምላሹ ምን ይሆን ነበር?
–> የኤሌክትሪክ ኃይል ድርጅት ዋነኛ አመራሮች ብአዴን ስለሆኑ ብቻ “የግለሰቡ ስሞታ ኢላማ ብአዴን ነው” ይባላል
–> በዘርፉ ከአራቱ የኢሕአዴግ ድርጅቶች የተጠሩ ሰዎች ይሰበሰቡና ስሞታው ይቀርባል
–> የህወሓት ተወካይ ተብለው በዚያ ስብሰባ የሚቀርቡ ሰዎች “እኛ የምናውቀው ነገር የለም፣ እንዲያውም ኤሌክትሪክ ሀይል የለም ብሎ አመጽ ሊያስነሳብን ነበር” ብለው ይወሸክታሉ
–> ጉዳዩ ኤሌክትሪክ መሆኑ ቀርቶ አንድን ግለሰብ እንዴት ማጥቃት እንደሚቻል ወደ መዶለት ይወርዳል።
–> ያንንም ኢሳት ግንባር ቀደም ዜናው አድርጎ ይዘግበዋል።(የማሸማቀቅ ስትራቴጂው አካል ስለሆነ)
This is today’s Ethiopia.
Comments; More comments; Further comments
አያሌ ግለሰቦች አስተያየቶቻቸውን መሠጥታቸውን የገጹ አዘጋጆች አሳውቀዋል። ምላሾቹም በትግራዊና በሌሎች ኢትዮጵያውያን የተከፈለ መሆኑን በግልጽ መምልከት ይቻላል።
በወቅቱ ኢትዮጵያ ውስጥ በመንግሥት ስም መልስ የሚሠጠው ዳንኤል የመሆኑ አሳፋሪነት እንደተጠበቀ ሆኖ፡ ብ፡ልግናና ስድቡ ግን ኢትዮጳይ የትግራይ ቅኝ ግዛት መሆኗን የሚያናገር በመሆኑ፡ እኔም የሚከተለውን አስተያየቴን እንደሚከተለው ለመሰጠት ተገዳጃለሁ፦
“አማሮች አሁን ይህን ማውራት ከጀመራችሁ፣ ትንሽ ቆይታችሁ ትግራይ ውስጥ ከሚደረገው የለውጥና የልማት እንቅስቃሴ ጋር ራሳቸውን ያወዳድሩና ችግሩ ይከራል የሚል ሥጋት ያደረበት ይመስላል ዳንኤል ብርሃነ!
የሚገርመኝ ግን አንተን ሳይመችህ ሲቀር ሕወሃት ድርጅትህን ለመውቀስ የምትሞክር ለመስል አንዳንድ ማዘናጊይ ትጥላለህ!
እኔ እንደሚታየኝ ከሆነ፡ ከእኔ በስተቀር ሌላው ምንም ማለት አይችልም ብለህ፡ ሲያሰኝህ በምትሠነዝራቸው ሃገርና ሕዝብ ከፋፋይ አንዳንዲም አዋራጅ መልሶችህና ማሾፍህ የብዙ ዜጎችን ልብ እንዳቃጠልክ አልታየህ እንደሆነ ይታይህ! — In this Ethiopia of unequal nations, nationalities and individuals, the TPLF has created!
በአንድ በኩል በደኅንነት ውስጥ፣ በሌላ በኩል ደግሞ በመንግሥት አመራር ቁንጮ ውስጥ ወጭ ገቢ ሆነህ፣ ዛሬ አንተ ሌላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የምትንበሸበሽበትን ነጻነት እንደሌለው አንተም አይጠፋህም!
ይህንንም አንተ በጥበብህ፡ ሃገሪቷ ካረረባት የውጭ ምንዛሪ እጅግ ውድ በሆነ መንገድ ይበልጥ ዋጋ ሠጥተህ ዙሪያህ ባሰባሰብካቸው አንዳንድ ኢትዮጵያውያንና የውጭ ዜጎች ለጥቅምህ ስታሽከረክር (ባለህ የሥልጣን ቅርርብ ምክንያት) ሰው አልገባውም ብለህ ከሆነ እንደልብህ ሁሉንም የምትዘልፈው እጅግ ተሳስተሃል!
Share this: document.write('');
Like this:
Related
Tags: Amhara region development, ANDM exposes TPLF's conspiracy, Comments & strong reactions, Daniel Berhane's harrasment, National Amhara Democratic Movement (ANDM), No new power plant, Sabotaged Amhara, TPLF occupied lands, Welkaiyt