በከፍያለው ገብረመድኅን Posted by The Ethiopia Observatory (TEO)
– “በተለይም በአሁኑ ሰዓት ፈተና ላይ የጣለን የምርጫ ጉዳይ እንደምናሸነፍ ቃል የተያዘበት ቢሆንም [ቃለ ጉባዔ/የፓርቲው ሊቀመንበር መመሪያ?]፤ ፈተናዎች የሚፈጠሩት በሕዝብ እና በራሱ ታማኝ ባልሆኑ ሃይሎች ማለትም በመንግሥት ክንፍ አይቀለበስም ብሎ ማሰብ አይቻልም፡፡ በዚህም ቀድሞ መዘጋጀት ያለበት እና ለሁከት እና ለብጥብጥ መሳሪያ ሊሆን የሚችለው የሕዝብ ክንፍ የተማረው ሃይል ሊሆን ስለሚችል ሊታሰብ ይገባል ብለዋል [የፓርቲው ሊቀመንበር?]፡፡”
“[አደራጃጀታችን] ከምንም በላይ የብጥብጥ እና የሁከት መንስኤ የሆነውን ተማሪ በኢሕአዴግ አመራር አባላት እየታገዘ ለመያዝ የሚያስችል ነው፡፡ በምርጫው ሊፈጠር የሚችለውን የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሁከት እና ብጥብጥ፤ ለማሰቆም በማደራጀት፤ መረጃ በመጥለፍ አመችነቱ የላቀ እንደሚሆን ታምኖበታል፡፡”
– “በመሆኑም ሁለቱም የሰራዊቱ ክንፍች [የሕዝብና መንግሥታዊ/ፓርቲ] በሙሉ በምርጫው ዘሪያ በቂ ግንዚቤ እንዲጨብጡ ማዴረግ፣ ተገቢውን አደረጃጃትና አሰራር ዘርግቶ መላው መካከለኛ አመራር፤ ዝቅተኛ አመራር፤ መምህራን፤ የምርምር አካላት፤ ድጋፍ ሰጭ ሰራተኛና ተማሪዎች ግልጽ ስምሪት መስጠት፣ ተገቢውን ክትትልና ድጋፍ በቀጣይነት በማድረግ እያንዲንዱ የሠራዊት ድጋፍ ክንፍ ወደ ሚፈለግበት የጥንካሬ ደረጃ እየደረሰ መሆኑንና የተቋሙ ዕቅድ በውጤታማነት መፈፀሙን ማረጋገጥ ይጠበቅበታል፡፡”
– “… ሁለም የዩኒቨርስቲ ፕሬዚደንቶች ውጤታቸው የሚሞላላቸው ለምርጫው በሚያዘጋጁት የድጋፍ ኃይል ይወሰናል፡፡”
ምንጭ፡ በትምህርት ሚኒስትሩ ሽፈራው ሽጉጤ አስተባባሪነት የተዘጋጀው:
“የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የኢሕአዴግ የምርጫ ድል ልማት ሠራዊት ግንባታ አድረጃጀት ማንዋል – ለምርጫ 2007”
Continue reading →
Share this: document.write('');
Like this:
Like Loading...
Tags: addisu legesse, election 2015, electoral fraud, Electoral violence, minister of education, Shiferaw Shigute, TPLF/EPRDF electoral victory force