በከፍያለው ገብረመድኅን – The Ethiopia Observatory (TEO)
የሕወሃት ፖሊስ ኮሚሽን ተጠሪነት ለጊዜው ለጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዲሆን ረቂቅ አዋጅ ለፓርላማ መቅረቡን ፋና በዛሬው ዕለት ዘግቦታል። የዚህም ዓላም አንድና አንድ ብቻ ነው:
ዲክታተር መለስ ዜናዊም በ2005 ሕወሃት ባጭበረበረው ምርጫ ማግሥት ያደረገውም ይኽው ስለነበር ያንኑ ‘የድል ፈለግ’ ለመከተል የተወሰደ እርምጃ ነው። ወንድ ሴት ሳይባል አያሌ ወገኖቻችንን አጋዚ በብሩህ ጸሃይ መረሸኑና መጭፍጨፉ ይታወሳል!
Continue reading