በከፍያለው ገብረመድኅን – The Ethiopia Observatory (TEO)
የኦሕዴድ ማዕከላዊ ኮሚቴ ከሕወሃት በተሠጠው መመሪያ መሠረት ከሶስት ቀናት ስብሰባ በኋላ፣ ማስተር ፕላኑን አቁመነዋል ማለቱን መግለጹ፣ በስሙ የሚነግደውን ሕዝብ ድኅንነት ማረጋገጥ ቀርቶ አስደብዳቢና ገዳይ ሆኖ ከርሞ ሳለ፣ አሁን በኦሮሞ ሕዝብ ስም ከዚህ በኋላ ምን እደሚደረግና እንደማይደረግ ለመናገርና ለማሳመን ምንም ብቃት እንደሌለው ኦሕዴድ በሚገባ አረጋግጧል!
Continue reading