ከአዘጋጁ፡
-
በሕወሃት ስሞታ/ ሰባሪነት — ከሁለት አንዱ — የቨሮኒካ የሶሻል ሚዲያ አካውንቷ ተዘግቷል የሚል ጭምምታ ይሰማል። ፌስ ቡኳን ሞክሬያለሁ። መጀመሪያ This account is not available! የሚል መልዕክት አይቻለሁ።
ከዚያ ወድያ ግን ታህሳስ 7/2017 የጻፈችውን — ከዚህ በታች የሠፈረውን አግኝቻለሁ። ስለዚህ ባለፉት ሁለት ቀናት የተከሰተ ሁኔታ ሊሆን ይችላል።
Continue reading