Posted by The Ethiopia Observatory (TEO)
አዲስ አበባ፣ ኅዳር 20 ፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከቅድመ መደበኛ ጀምሮ እስከ መሰናዶ ባሉ የትምህርት ተቋማት ላይ በተደረገ ምዘና 74.9% ከተቀመጠላቸው ደረጃና መስፈርት በታች መሆናቸው ተረጋገጠ።
የአጠቃላይ ትምህርት ጥራትና አግባብነት ሬጉላቶሪ ኤጀንሲ በምዘና ውጤቱ ላይ ከመምህራን እና ከትምህርት ተቋማት አመራሮች ጋር እየተወያየ ሲሆን፥ በ2009 ዓ.ም ያካሄደውን የቁጥጥርና ክትትል ስራ ግኝትም ይፋ አድርጓል።
Continue reading