በከፍያለው ገብረመድኅን – Posted by The Ethiopia Observatory (TEO)
መቀሌ በመካሄድ ላይ የነበረው አሥረኛው የኢሕአዴግ ስብሰባ “ሕዝባዊ አደራን በላቀ ዕድገትና ትርንስፎርሜሽን” ፖለቲካዊ፡ ኢኮኖሚያዊ፡ ማኅበረ ስብዓዊ፡ ድርጅታዊ፡ ልማታዊ፡ የመልካም አስተዳደርና የዲሞክራሲ ተግባራት አፈጻጸሞችን ከገመገመ በኋላ፥ እንደ ተጠበቀው ጠቅላይ ሚኒስትር ተብየው በያዘው ድርጅታዊ ሊቀ መንበርነትና አስተዳደራዊ አመራር ከአቶ ደመቀ መኮንን ጋር በሥራቸው እንዲቀጥሉ ወስኗል።
Continue reading