Posted by The Ethiopia Observatory (TEO)
ተዛማጅ
የኢዜማ ሙሉ ሪፖርት
የቢቢሲ ዘገባ: ‘በአዲስ አበባ ሕገ-ወጥ የመሬት ወረራና የጋራ መኖሪያ ቤቶች ኢፍትሃዊ ዕደላ ተካሂዷል’–ኢዜማ
Ethiopia: ሰበር – ኢዜማ የታከለ ኡማ አስተዳደርን ምስጢር ዘረገፈው | “ወይ አዲስ አበባ ወይ አራዳ ሆይ፤ እንዲህ ተቆርጥመሽ አልቀሽ የለም ወይ?”
Posted by The Ethiopia Observatory (TEO)
Posted by The Ethiopia Observatory (TEO)
by Tom Gardner, Reuters
It was the promise of education in Addis Ababa that led 11- year-old Embet to take the fateful decision to leave home.
The young girl from Debat, a small town in Ethiopia’s Amhara region, packed up and left for the capital in the company of her older neighbor, who said that her relatives there would welcome her into their home, pay her 200 Ethiopian birr ($8) a month to look after their young children, and send her to school.
Continue reading
Posted by The Ethiopia Observatory (TEO)
ሰሞኑን ሕወሃቶች አንድ ዘመቻ ጀምረዋል። ለነገሩ እንደማንኛውም የሕወሃት ነገር ሁሉ፣ ቁጥር ላይ የተመሠረተ ነው። ዛሬ ሃገራችን የውጭ ዕዳ ለስኳር ጭምር ተሸክማ ባለችበት ሁኔታ ለምን ስኳር የለም ስንል መልሱ፡ ፕሮጀክቱን የሕወሃት ሰዎች በችሎታ ማነስ አበላሸተውታል። ገንዘቡንም በልተዋል።
ታዲያ ሰሞኑ የጀመሩት ዘመቻ ትግሬዎች አዲስ አበባ ውስጥ እንደሚባለው ሃብታሞች አይደሉም የሚል ላይ ያተኮረ ነው! ፌስቡክ መልዕክት – ለመከፋፍልም የሚሞክረው – ዋናዎቹ ሃብታሞች ጎጃሜዎች ናቸው ይላል።
አዲስ አበባ ውስጥ ካሉት ከ130 በላይ ግዙፍ ሆቴሎች 11 ብቻ የትግሬዎች ባለቤቶች ሲኖራቸው፣ 38ቱ ደግሞ በጎጃሞች የተያዙ ናቸው ይላል።
ለነገሩ ማን ይሆን እያሠረ፣ ቤቶች እየደረመሠ መሬት ከጣራና ግርግዳ ሥር የሚነጥቀው፡ እየገደለና እየዘረፈ ሃብት ለራሱና ለወገኖቹ የሚያስተላልፈውና የሚያካብተው ማን ሆነና?
የሚገርመው ነገር ባለፈው ሣምንት መጀመሪያ ላይ ኢንዱስትሪዎች አዲስ አበባ አካባቢ እንዲቋቋሙ 10.5 ቢሊዮን የሚፈጁ ፕሮጀክቶች መዘጋቸታቸውን የሕወሃት ሰዎች መቃወማቸው ነው። ምክንያታቸው ምንድነው? ለምን ትግራይ ውስጥ አይሠሩም በማለት ነው! ትዊቴን ይመልከቱ!
የሚገርመው በሃገር ውስጥ ያከማቸው ሃብት ብቻ ሣይሆን፡ሕወሃት ወደ ውጭ ሃገርም ብዙ ሃብት ማሽሹ ይታወቃል!
ከላይ የተቀመጠው ቪዲዮ ላይ ጠቃሚ መረጃ ያገኛሉ!
Posted by The Ethiopia Observatory (TEO)
by Jeremy Luedi, Global Risk Analyst
Mounting violence in Ethiopia has seen over 500 killed, as protests against the government’s economic and human rights policies continues. The tensions at the heart of the crisis are systemic ones, yet what makes the violence particularly worrisome is that foreign investors have become prominent targets. Foreign businesses are being systematically attacked in protest of the government’s development-centric approach, with protesters citing land grabs and unfair competition as key issues.
Foreign investors under attack
Government estimates claim that around 40,000 workers at foreign companies have been affected by the disruptions; as cement, textile, flower, and agribusiness firms have been attacked. Popular sentiments that the benefits of growth are not being felt by all, combined with worries about foreign goods undercutting local producers has made Ethiopia a very dangerous investment locale.
Continue reading
by Keffyalew Gebremedhin – The Ethiopia Observatory
In this Saturday’s edition, The Reporter has published an article about the problems the Addis Abeba governemnt has been experiencing regarding land administration.
Continue reading