በከፍያለው ገብረመድኅን The Ethiopia Observatory (TEO)
ሪፖርተር በረቡዕ ዕትሙ (ሐምሌ 5፣ 2009)፣ የሕወሃት አስተዳደር ለአንድ መቶ ሺሕ ስደተኞች የሥራ ዕድል ሊሰጥ ነው በማለት የዘገበው ዜና ሃገሩን እንደሚወድ ዜጋ — እውነት መሆን እንኳ ባይችል — እንደ ሃገር ምን ያህል ስለ ማዝቀጣችን ተራኪ ከመሆኑ ባሻገር፥ የዕለት ኑሮውን ለማሸነፍ ቀን ከማታ ቀና ደፋ የሚለው መሃይም ተደርጎ በሚወሰደው ሕዝባችን ስሜት ውስጥ የሚኖረው ትርጉም በጣም አሳስቦኛል።
Continue reading