Posted by The Ethiopia Observatory (TEO)
Facebook's newest news idea:
*Dedicated "tab" for "high quality" publishers
*Free for users
*May pay publishers a license fee/may give them a (better) cut of ad $
*May hire editors to curate content
*Aiming for end of 2019.https://t.co/XvtLdvoYwI— Peter Kafka (@pkafka) April 1, 2019
ባልታወቁ ሽፋኖች በመከለል እውነት ያልሆኑ ነገሮችን የሚጽፉ ቢቆጠቡ ለሁላችንም በሶስት መንገድ ይበጀናል፦1) ጥርጥር እየቀነሰ ይሄዳል፤ 2) ፖለቲካን ጽዱ ያደርጋል፤ 3) ወንጀለኛ ፖለቲከኞች የሠሩትን ክደው፣ በሶሻል ሚዲያ የሚያሳብቡትን ይቀንሳል!
— @EthiopiaMoment (@EthiopiaMoment) April 1, 2019
የኢትዮጵያ ሕዝብ መቼም ቢሆን ሊጠራጠራቸው እንደማይገባ ተናግረው በኦሮሚያ ክልል በሚወስኑት ውሳኔ የሚከፋ ማንኛውም አካል ውሳኔያቸው ትክክል ካልሆነ ቢወቅሳቸውና ቢገስጻቸው እንደሚታረሙ ፕሬዚዳንት ለማ መገርሳ አስታወቁ! https://t.co/5HYyHMOuHG
— @EthiopiaMoment (@EthiopiaMoment) April 1, 2019
Tags: Denial of Addis Abeba Oromo settlement, equality of citizens, Favourable treatment of some, Oromia President Lemma Megerssa, Public statement, Ruling party favouritism, Unapproved identity cards issuance